በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የቀንድ ከብቶች የሳምባ ነቀርሳ በሽታን ለመቆጣጠር እየተሰሩ ባሉ ምርምሮች በሀገራችን ከፍተኛ የበሽታ ስርጭት ባለባቸው ዘመናዊ የወተት እርባታዎች ጥጆችን አስቀድሞ እንደተወለደ በመነጠል ለይቶ በማሳደግ በሽታውን መከላከል እና የስርጨት መጠን መቀነስ እንደሚቻል የምርምር ውጤቶች ያሳያሉ፡፡ ይሄንን የሚሳይ አጭር ተንቀሳቃሽ ምስል በዚህ ሊንክ ማግኘት ይችላሉ https://www.youtube.com/watch?v=vHTK2m0JoEI
Research conducted by the Animal Health Institute and its collaborative partners indicates that early calf segregation can be an effective approach for controlling bovine tuberculosis (bTB) in high-prevalence intensive dairy farms in the country. Separating calves immediately after birth and managing them under high biosecurity conditions can significantly reduce bTB prevalence and support the establishment of disease-free young replacement stock. For more information, Watch the video via this link: https://www.youtube.com/watch?v=vHTK2m0JoEI
Publication link for research article: https://www.frontiersin.org/journals/veterinary-science/articles/10.3389/fvets.2025.1551065/full