Animal Health Institute

Articles

የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት ሰበታ በመገኘት የተቋሙን የስራ እንቅስቃሴን ጉበኙ፡፡

ህዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት ሰበታ  ስደርሱ የኢንስቲትዩቱ ማህበረሰብ፣ከፍተኛ የስራ ክፍል ኃላፊዎች እና የተቋሙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርጎላቸዋል፡፡ሚኒስትሩ ጉብኚታቸውን የጀመሩት ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ የአረንጓዴ አሻራ በተቋሙ ውስጥ የተተከሉ ለምግብነት የሚውሉ ችግኞችን፣በሴቶች ፎረም እየተሠሩ ያሉ የጓሮ አትክልቶችን፣ለወተት ከብቶች ኒዮስፖራ (Neospora caninum) በሽታ ላይ ለሚከናወን ጥናት ምርመር የሚውሉ […]

የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት ሰበታ በመገኘት የተቋሙን የስራ እንቅስቃሴን ጉበኙ፡፡ Read More »

ህዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ቋሚ ኮሚቴ በተከበሩ ዓለሙ ዳምጤው የተመራ ልዑክ በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት በመገኘት የአንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የመስክ ምልከታ ገመገሙ፡፡

የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ጌትነት አቤ አቀባበልና የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ካስተላለፉ በኃላ የቋሚ ኮሚቴውን ቼክ ሊስት መሠረት በማድረግ  የአንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም፣ በአዲሱ ሪፎርም ተቋሙ ያለበትን ደረጃ፣ከቋሚ ኮሚቴው ከዚህ ቀደም የተሰጠው ግብረ መልስ በማስመልከት የተወሰደ እርምት፣ተቋሙን የገጠመው ተግዳሮቶች (በበጀት እጥረት እና የተመደበው በጀት ከተቋሙ ስራ ባህሪይ አኳያ በጊዜ አለመለቀቅ፣ የላብራቶሪ የመስክ

ህዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ቋሚ ኮሚቴ በተከበሩ ዓለሙ ዳምጤው የተመራ ልዑክ በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት በመገኘት የአንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የመስክ ምልከታ ገመገሙ፡፡ Read More »

Abu Dhabi Agriculture and Food Safety Authority (ADAFSA), WOAH collaborating center for camel Disease in the Middle East based in Abu Dhabi visited to the Animal Health Institute (AHI)

We want to express our sincere gratitude to the Abu Dhabi Agriculture and Food Safety Authority (ADAFSA), WOAH collaborating center for camel disease in the Middle East based in Abu Dhabi visited to the Animal Health Institute (AHI) in Sebeta, Ethiopia on July 2, 2024. The team’s aim to support the investigation of Unknown Camel

Abu Dhabi Agriculture and Food Safety Authority (ADAFSA), WOAH collaborating center for camel Disease in the Middle East based in Abu Dhabi visited to the Animal Health Institute (AHI) Read More »

የውይይት መድረክ ‘ከተረጂነት አስተሳሰብ መላቀቅ እና በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ”

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች የተሳፉበት እንደሀገር የተዘረጋውን የውይይት መድረክ ‘ከተረጂነት አስተሳሰብ መላቀቅ እና በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ” በሚል ርዕስ የኢንስቲትየቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ተስፋዬ ሩፋኤል እና የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬከተር ዶ/ር ጌትነት አቢ በተገኙበት ውይይት እና ምክክር ተካሄደ፡፡ የመወያያ ጽሑፉን ያቀረቡት የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ገመቹ ጅጆ ሲሆኑ የገለፃው

የውይይት መድረክ ‘ከተረጂነት አስተሳሰብ መላቀቅ እና በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ” Read More »

Animal Health Institute Green Legacy 2024

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የበላይ አመራሮችና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ ችግር ተከላ  ማስጀመሪያን አስመልክቶ በግቢ ማስዋቢያ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ተስፋዬ ሩፋኤል አስጀምሯል፡፡ በችግኝ ተከላ ፕሮግራም ማስጀመሪያ ወቅት ዶ/ር ተስፋዬ ሩፋኤል ያስተላለፉት መልዕክት እንደሀገር ሰኔ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት እንደምጀመር አስታውሰው ቀጣይ ሥራዎቻችን አከባቢያችንን በማስዋብና በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ

Animal Health Institute Green Legacy 2024 Read More »

Isolation, Identification and Antimicrobial Sensitivity Profile of Salmonella Isolates…

Isolation, Identification, and Antimicrobial Sensitivity Profile of Salmonella Isolates from Diarrheic Calves in Sebeta Town Dairy Farms, Central Ethiopia Shubisa Abera Leliso1*, Demeke Zewde1, Tariku Dilelecha Biratu2 and Atinafu Regasa3  1National Animal Health Diagnostic and Investigation Center (NAHDIC), P. O. Box 04, Sebeta, Ethiopia 2Oromia Special Zone Surrounding Finfine, Sebeta Town Municipal Abattoir, Sebeta, Ethiopia 

Isolation, Identification and Antimicrobial Sensitivity Profile of Salmonella Isolates… Read More »

Phenotypic Characterization, Antimicrobial Susceptibility Patterns Profile and Risk Factors of Escherichia

Phenotypic Characterization, Antimicrobial Susceptibility Patterns Profile and Risk Factors of Escherichia Colio157:H7 Isolated from Cattle Meat at Jimma Ethiopia Eshetu Shumi1, *, Tadele Tolosa1, Mukarim Abdurahaman1, Abebe Olani2, Matios Lekew2, Diriba Taddese Jimma University College of Agriculture and Veterinary Medicine, Jimma, Oromia, Ethiopia 2National Animal Health Diagnostic and Investigation Center, Sebata, Oromia, Ethiopia Email address:

Phenotypic Characterization, Antimicrobial Susceptibility Patterns Profile and Risk Factors of Escherichia Read More »

Scroll to Top