Animal Health Institute

Animal Health Institute Green Legacy 2024

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የበላይ አመራሮችና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ ችግር ተከላ  ማስጀመሪያን አስመልክቶ በግቢ ማስዋቢያ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ተስፋዬ ሩፋኤል አስጀምሯል፡፡

በችግኝ ተከላ ፕሮግራም ማስጀመሪያ ወቅት ዶ/ር ተስፋዬ ሩፋኤል ያስተላለፉት መልዕክት እንደሀገር ሰኔ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት እንደምጀመር አስታውሰው ቀጣይ ሥራዎቻችን አከባቢያችንን በማስዋብና በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ላይ ሠራተኞቻችን ንቁ ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባቸው አሳስቧል፡፡ ፎቶ በከፍል ተያይዟል፡፡

Scroll to Top